የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ!

በአሁኑ ስዓት በመላው የአማራ ክልል እየተቀጣጠለ ያለውን አመፅ እና ከግብ እንዳይደረስ ሕወሓት አዋቅሮ እያሰራቸው የሚገኙ የክልሉ 72 ባለስልጣናት እንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡

1. ከማነደር ኢሳያስ ገ/ ኪዳን ከብሄራዊ ደህንነት መረጃ

2. አቶ ይርሳው ታምሬ

3. አቶ ብናልፍ አንዷለም

4. አቶ አለምነው መኮንን

5. ዶ/ር ተሾመ ዋለ

6. አቶ ፍርዴ ቸሩ

7. አቶ አወቀ እንየው

8. አቶ አየልኝ ሙሉዓለም

9. አቶ አየነው በላይ

10. አቶ ደሴ አሰሜ

11. አቶ ዘመነ ፀሃይ

12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን

13. አቶ ተስፋየ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያልማት ቢሮ ኃላፊ

14. አቶ ፈንታ ደጀን 15. አቶ ደሳለኝ ወዳጀ 16. አቶ በላይ በጤና ቢሮ የወባ መከላከል የስራ ሂደት መሪ 17. አቶ ሃብቴ በትምህርት ቢሮ የአይሲቲ ክፍል ኃላፊ 18. አቶ ማማሩ ጽድቁ 19. ም/ኮሚሽነር ደስየ ደጀን 20. አቶ መኮንን የለውምወሰን የአብቁተ ዋና ዳይሬክተር 21. አቶ መላኩ አለበል የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ 22. አቶ ምስራቅ የሙሉዓለም ባህል ማዕከል ስራ አስኪያጅ 23. አቶ ምትኩ የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ስራ አስፈፃሚ 24. አቶ ስዩም አዳሙ 25. አቶ ሙሉጌታ ደባሱ 26. አቶ ስዩም አድማሱ 27. አቶ ተፈራ ፈይሳ 28. አቶ ሺፈራው ግብርና ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 29. አቶ ተስፋየ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ 30. አቶ ቴዎድሮስ የቀድሞ ጣና ሃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን መቅደላ ኮንስትራክሽን 31. አቶ ዘላለም ህብስቱ 32. አቶ የማነ ነጋሽ 33. አቶ ጌትነት የገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ 34. አቶ ስለሺ ተመስገን 35. አቶ ዘላለም የግብይት ልማት የስራ ሂደት መሪ 36. አቶ ዳንኤል የሆቴሎች ማህበር ፕሬዚደንት 37. አቶ ኃ/ኢየሱስ ፍላቴ 38. አቶ ብርሃኑ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ 39. አቶ ላቀ ጥላየ 40. አቶ ሙሃመድ አልማ ምክ/ስራ አስፈፃሚ 41. አቶ አለማየሁ ሞገስ 42. አቶ አጉማስ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ኃላፊ 43. አቶ ደመቀ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ባለሙያ 44. አቶ አሻግሬ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ የህፃናት የስራ ሂደት መሪ 45. ዶ/ር ፋንታሁን መንግስቱ 46. አቶ አየለ አናውጤ 47. አቶ ሃብታሙ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል 48. ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሄር 49. ወ/ሮ አበራሽ በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረች ነባር ታጋይ 50. አቶ ፈለቀ ተሰማ 51. አቶ ጌታ ኪዳነ ማርያም 52. አቶ ገሰሰው ግብርና ሜካናይዜሽን ተመራማሪ 53. አቶ ዳኜ በጤና ቢሮ የሃይጅንና ሳኒቴሽን ባለሙያ 54. አቶ ፈንታው አዋየው 55. ወ/ሮ ዝማም አሰፋ 56. ዶ/ር አምላኩ አስረስ 57. አቶ ደጀኔ ምንልኩ 58. ወ/ሮ ትልቅ ሰው ይታያል 59. አቶ ላቀ አያሌው 60. አቶ ባይህ ጥሩነህ 61. አቶ ጥላሁን የክልል ም/ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 62. አቶ ፍስሃ ወ/ሰንበት 63. አቶ ጌታቸው በት/ት ቢሮ የፈተና ኤክስፐርት 64. ዶ/ር ይበልጣል ቢያድጌ 65. አቶ አቃኔ አድማሱ 66. አቶ የኔነህ ስመኝ 67. ኮማንደር ሰይድ የፖሊስ ኮሚሽን 68. አቶ አስናቀ በኢት. ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ 69. አቶ ሙሉጌታ ከግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት 70. አቶ ባየ ከልህቀት ማዕከል ኃላፊ 71. አቶ አምባው አስረስ

72. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ 

በኢአዴግ ስራ አስፈጻሚ ስብሰባ ላይ የስራ አስፈጻሚ አባል ያልሆኑ መገኘት አነጋጋሪ ነው ተባለ

ባሁን ሰሃት የወያኔ ኢአደግ ስርሀትን ለማስቀጠል ስራ አስፈጻሚዉ ስብሰባ ላይ መጠመዳቸው ይታወቃል።
ይህ ስራ አስፈጻሚ  ነባር የሆኑትን ባሁን ሰሃት ግን ከስራ አስፈጻሚነት የተነሱት የህወሀት ባለስልጣኖችና ሌሎችም መገኘት የህወሀትን ጭንቀትና የቀድሞው ተሰሚነቱን ማጣቱ አስቆጭቶት ያንን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑ ተነግራል።
ህወሀት ከገባበት አጣብቂኝ ያወጡኛል ያላቸውን በስብሰባው ላይ መገኘት የማይገባቸው እንደ በረከትና አባይ ፀዐዬ የመሳሰሉትን አስቀምጦ ውጥረት በተሞላው መልኩ ጭቅጭቁ ተጣጡፋል የተለመደው ማስፈራርያ በኦህዴድ ባለስልጣናት ላይ ይሰነዘራል ።

ህወሓቶች የመጣው ይምጣ እያሉ ያስፈራራሉ። ኦህዴድን በተደጋጋሚ ይከሳሉ። ብአዴንንም አልፎ አልፎ ያነሳሉ። በህወሃቶች ዘንድ ኦሮሚያ ውስጥ ያለውን ምስቅልቅል ሁኔታ ኦህዴድን ተጠያቂ እያደረጉ ተናግረዋል። አባይ ጸሃዬ እና ደብረጺዮን በዋናነት ኦህዴድ ላይ ጣታቸውን ቀስረዋል።

አቶ በረከት ስምዖን አሁን ጠቅላይ ሚኒስትር አያስፈልግም መጀመሪያ መከላከያ አገሪቱን ያረጋጋና ከዛ ብኋላ ይመረጣል እያለ ነው። በእሱ ስሌት መሰረት ወታደሩ እዛም እዛም የሚታዩትን ተቃውሞዎች ደብዛቸውን ካጠፋ ብኋላ ለምን ብሎ የሚጠይቅ ማንም ስለሌለ የዛንጊዜ የፈለግነው ጠቅላይ ሚኒስተር መሰየም እንችላለን ከሚል ነው፡፡

በረከት ዶ/ር አቢይ ጠቅላይ ሚኒስተር መሆን የለበትም የሚል አቋም ይዞ በስብሰባው እና ከስብሰባው በኋላ ባለው የእረፍት ጊዜ ሌሎችን ሎቢ ሲያደርግ ተስተውሏል። የተወሰኑ የህወሃት አባላት ደብረጺዮን ጠቅላይ ሚኒስተር ይሁን እያሉ ነው። ይህ የማይሆን ከሆነ ምክትሉ ከኛ ይሁን በማለት አቋማቸውን ገልጸዋል። ጌታቸው አሰፋ አሁን ደብረጺዮንን ጠቅላይ ሚኒስተር ማድረግ አሁን ካለው የፖለቲካ ሁኔታ አንጻር ፈጽሞ መሆን የሌለበት ነው በማለት አቋሙን ገልጿል። በህወሃት መካከል ቀጣይ ማን ጠቅላይ ሚኒስተር ይሁን በሚለው ጉዳይ ላይ ሙሉ በሙሉ አንድ አይነት አቋም እንደሌለ ታይቷል::

እስካሁን ያለውን የሃገሪቱ ሁኔታም እየገመገሙ ነው፡፡ በረከተ በስብሰባው ላይ ዋና ተዋናይ ሆኗል።ስብሰባው እንደቀጠለ ነው።

 

የአሜሪካ ኤምባሲ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጣ።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ መግለጫ ማውጣቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ ሰራተኞቹ ከአዲስ አበባ ውጪ በምንም አይነት መንቀሳቀስ አደገኛ ሁኔታን ሊያስከትል ይችላል ብሏል።
እናም በሀገር ውስጥ ያሉ መገናኛ ብዙሃን የሚሰጡትን መረጃ በመከታተል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያለው። በኤምባሲው መግለጫ መሰረት በኢትዮጵያ የተቃውሞ ሰልፎችና ሕዝባዊ አመጾች ድንገት ሊቀሰቀሱ ይችላሉ። በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል ነው ያስጠነቀቀው።

በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ያወጣውን የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ መነሻ በማድረግም የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ ማሳሰቢያ መስጠቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ ከአሜሪካው አምባሳደር ማይክል ሬይነር ጋር በሀገሪቱ ባለው አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተነግሯል።

አቶ ደመቀ አምባሳደሩን በጽሕፈት ቤታቸው ለማናገር የተገደዱት አሜሪካ የኢትዮጵያ ጉዳይ በእጅጉ ያሳሰባት በመሆኑ ነው ተብሏል። በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በኩል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመደንገግ ስብሰባ ላይ መሆኑ ይነገራል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለ3 ወራት ወይም ለ6 ወራት ሊደነገግ እንደሚችል ዘገባዎች አመልክተዋል።

የአብሮነትና አጋርነት ትስስር መገለጫ የስራ ማቆም አድማ ጥሪ ‘’

የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍና በደል እየፈፀመ የሚገኘው ህወሃት መራሹ ቡድን በህዝብ ተቃውሞ እየተናጠ በመምጣቱ እስከ ዛሬ ከሚፈፅመው የአጋአዚ ሃይልና የፌደራል ፓሊስ ታጣቂ ሀይል በተጨማሪም በዘር የተመረጡ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ወደ ህዝብ አሰማርቶ ወደ ህዝብ እንዲተኩሱ በማድረግ ህዝቡን እያስገደለ ይገኛሉ ።
ይሄው ጨፍጫፊ ስርአት ቀን መሽቶ በነጋ ቁጥር በህዝብ እየተወገዘና ተቃውሞ እየገጠመው በመምጣቱ ከፍተኛ ስጋት ላይ መውደቁን ተከትሎ ከዚህ ቀደም ከመከላከያ ሰራዊቱ የተቀነሱ ወታደሮችን ዳግም እያሰባሰበ እንደሚገኝ ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም ይህ ዘረኛ የህወሓት ቡድን ከአሁን ቀደም በሰራው ስህተት የማይፀፀት ይበልጥ ለሌላ ጭፍጨፋና ግድያ እየተዘጋጀ እንደሆነ አሁን ግልፅ ነው ፡፡ በመሆኑም በቅርብ ቀን በሰሜን ወሎ ኃይማኖትን ባዋረደ እና ንፁሀንን በግፍ በአደባባይ በጠራራ ፀሀይ ጨፍጭፏል ፡ ገድሏል ፡ አሁንም እየገደለ ይገኛል ፡፡ በወልዲያ ፡ ቆቦ ፡ ሮቢት ፡ መርሳ ፡ ሀራ እና በሊሎች ከተሞች በግፍ የፈሰሰው የንፁሀን ደም እየተጣራ ይገኛል ፡፡
ዛሬ ጥር 21 ቀን 2010 ዓ/ም ወልዲያዎች ሰው እንዲህ እየተገደለ የምን ስራ ?፡ የምን የንግድ እንቅስቃሴ !
ያለ ነፃነት ምንም ነገር የለም በማለት የስራ ማቆም አድማ መትተው አደባባይ በመውጣት የነፃነት ጥሪ እያስተላለፉ ይገኛሉ ፡፡ በመሆኑም ጥር 23 እና ጥር 24 ቀን 2010 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ በሰሜን ጎንደር ፡ በደቡብ ጎንደር ፡ ባህርዳር እስከ ደጀን ፡ እንዲሁም ከደሴ እስከ ሰሜን ሽዋ ለሁለት ቀን የስራ ማቆም አድማ የተጠራ በመሆኑ ይህን አውቃቹሁ አጋርነታቹሁን እድትገልፁ ይሁን ፡፡
ድል ለሕዝብ !!!
ሕዝብ ያሸንፋል !!!
የሕዝባዊ እንቢተኝነት አስተባባሪ ፡፡

በወልዲያ እና ዙሪያዋ ዳግም አመፁ አገረሸ

ህዝባዊ ንቅናቄው አድማሱን እያሰፋ ነው የወያኔ ህወሀት ስርሀት ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ መሆኑ እየተነገረ ነው።

ጥር 21 ቀን 2010 ዓ/ም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱ ተጀምራል ሕዝቡ አደባባይ ወጥቶ ተቃውሞውን የገለፀ ሲሆን ህወሓትና የእሱ አገልጋዩ ብአዴን ባደረጉት መተናኮል ሕዝብ ተበሳጭቶ እርምጃ መውሰድ ጀምራል ፡

ቀደም ሲል ጨፍጫፊዎችን እነ ህወሓት ይቃወማል እርምጃ ይወስዳል የሚል የተሳሳተ ግምት ይዘን ብአዴንን ብንጠብቀውም ጭራሽ ገዳዩችን ደግፎ መግለጫ መስጠቱ ቁጣውን ቀስቅሶ ብአዴን ሕዝብን ለማፈን እና የህወሓትን መመሪያ ለማስፈፀም የሚጠቀምባቸው ተቃማት ላይ ጥቃት እየተፈፀመ ይገኛል ፡፡

ይህ በንዲህ እንዳለ በሮቢት ከተማ ሕዝብን ለመሰብሰብ የሔደው የፊዲሪሽን ምክርቤት አፈ ጉባዔው ያለው አባተ በሕዝብ ተዋርዶና ያሰበው ሳይሳካ ተባራል ፡፡ በአሁኑ ሳዓት የሕዝብ ቁጣ ጨምራል ቆቦ እና አካባቢው ነገሮች እየተቀያየሩ ይገኛሉ::

በመርሳ ወታደሮች ተሰብስበው በነበረበት ወቅት በተወረወረ ፈንጅ ፩፰ ወታደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፩፮ ወታደሮች ህክምና አግኝተው ከሆስፒታል ሲወጡ፣ ሁለት ወታደሮች ግን በጽኑ ቆስለው ወልድያ ልዩ ክትትል በሚደረግበት ክፍል ውስጥ ተኝተዋል ተብላል።