የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ!

በአሁኑ ስዓት በመላው የአማራ ክልል እየተቀጣጠለ ያለውን አመፅ እና ከግብ እንዳይደረስ ሕወሓት አዋቅሮ እያሰራቸው የሚገኙ የክልሉ 72 ባለስልጣናት እንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡

1. ከማነደር ኢሳያስ ገ/ ኪዳን ከብሄራዊ ደህንነት መረጃ

2. አቶ ይርሳው ታምሬ

3. አቶ ብናልፍ አንዷለም

4. አቶ አለምነው መኮንን

5. ዶ/ር ተሾመ ዋለ

6. አቶ ፍርዴ ቸሩ

7. አቶ አወቀ እንየው

8. አቶ አየልኝ ሙሉዓለም

9. አቶ አየነው በላይ

10. አቶ ደሴ አሰሜ

11. አቶ ዘመነ ፀሃይ

12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን

13. አቶ ተስፋየ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያልማት ቢሮ ኃላፊ

14. አቶ ፈንታ ደጀን 15. አቶ ደሳለኝ ወዳጀ 16. አቶ በላይ በጤና ቢሮ የወባ መከላከል የስራ ሂደት መሪ 17. አቶ ሃብቴ በትምህርት ቢሮ የአይሲቲ ክፍል ኃላፊ 18. አቶ ማማሩ ጽድቁ 19. ም/ኮሚሽነር ደስየ ደጀን 20. አቶ መኮንን የለውምወሰን የአብቁተ ዋና ዳይሬክተር 21. አቶ መላኩ አለበል የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ 22. አቶ ምስራቅ የሙሉዓለም ባህል ማዕከል ስራ አስኪያጅ 23. አቶ ምትኩ የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ስራ አስፈፃሚ 24. አቶ ስዩም አዳሙ 25. አቶ ሙሉጌታ ደባሱ 26. አቶ ስዩም አድማሱ 27. አቶ ተፈራ ፈይሳ 28. አቶ ሺፈራው ግብርና ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 29. አቶ ተስፋየ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ 30. አቶ ቴዎድሮስ የቀድሞ ጣና ሃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን መቅደላ ኮንስትራክሽን 31. አቶ ዘላለም ህብስቱ 32. አቶ የማነ ነጋሽ 33. አቶ ጌትነት የገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ 34. አቶ ስለሺ ተመስገን 35. አቶ ዘላለም የግብይት ልማት የስራ ሂደት መሪ 36. አቶ ዳንኤል የሆቴሎች ማህበር ፕሬዚደንት 37. አቶ ኃ/ኢየሱስ ፍላቴ 38. አቶ ብርሃኑ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ 39. አቶ ላቀ ጥላየ 40. አቶ ሙሃመድ አልማ ምክ/ስራ አስፈፃሚ 41. አቶ አለማየሁ ሞገስ 42. አቶ አጉማስ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ኃላፊ 43. አቶ ደመቀ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ባለሙያ 44. አቶ አሻግሬ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ የህፃናት የስራ ሂደት መሪ 45. ዶ/ር ፋንታሁን መንግስቱ 46. አቶ አየለ አናውጤ 47. አቶ ሃብታሙ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል 48. ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሄር 49. ወ/ሮ አበራሽ በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረች ነባር ታጋይ 50. አቶ ፈለቀ ተሰማ 51. አቶ ጌታ ኪዳነ ማርያም 52. አቶ ገሰሰው ግብርና ሜካናይዜሽን ተመራማሪ 53. አቶ ዳኜ በጤና ቢሮ የሃይጅንና ሳኒቴሽን ባለሙያ 54. አቶ ፈንታው አዋየው 55. ወ/ሮ ዝማም አሰፋ 56. ዶ/ር አምላኩ አስረስ 57. አቶ ደጀኔ ምንልኩ 58. ወ/ሮ ትልቅ ሰው ይታያል 59. አቶ ላቀ አያሌው 60. አቶ ባይህ ጥሩነህ 61. አቶ ጥላሁን የክልል ም/ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 62. አቶ ፍስሃ ወ/ሰንበት 63. አቶ ጌታቸው በት/ት ቢሮ የፈተና ኤክስፐርት 64. ዶ/ር ይበልጣል ቢያድጌ 65. አቶ አቃኔ አድማሱ 66. አቶ የኔነህ ስመኝ 67. ኮማንደር ሰይድ የፖሊስ ኮሚሽን 68. አቶ አስናቀ በኢት. ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ 69. አቶ ሙሉጌታ ከግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት 70. አቶ ባየ ከልህቀት ማዕከል ኃላፊ 71. አቶ አምባው አስረስ

72. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ 

በኢአዴግ ስራ አስፈጻሚ ስብሰባ ላይ የስራ አስፈጻሚ አባል ያልሆኑ መገኘት አነጋጋሪ ነው ተባለ

ባሁን ሰሃት የወያኔ ኢአደግ ስርሀትን ለማስቀጠል ስራ አስፈጻሚዉ ስብሰባ ላይ መጠመዳቸው ይታወቃል።
ይህ ስራ አስፈጻሚ  ነባር የሆኑትን ባሁን ሰሃት ግን ከስራ አስፈጻሚነት የተነሱት የህወሀት ባለስልጣኖችና ሌሎችም መገኘት የህወሀትን ጭንቀትና የቀድሞው ተሰሚነቱን ማጣቱ አስቆጭቶት ያንን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑ ተነግራል።
ህወሀት ከገባበት አጣብቂኝ ያወጡኛል ያላቸውን በስብሰባው ላይ መገኘት የማይገባቸው እንደ በረከትና አባይ ፀዐዬ የመሳሰሉትን አስቀምጦ ውጥረት በተሞላው መልኩ ጭቅጭቁ ተጣጡፋል የተለመደው ማስፈራርያ በኦህዴድ ባለስልጣናት ላይ ይሰነዘራል ።

ህወሓቶች የመጣው ይምጣ እያሉ ያስፈራራሉ። ኦህዴድን በተደጋጋሚ ይከሳሉ። ብአዴንንም አልፎ አልፎ ያነሳሉ። በህወሃቶች ዘንድ ኦሮሚያ ውስጥ ያለውን ምስቅልቅል ሁኔታ ኦህዴድን ተጠያቂ እያደረጉ ተናግረዋል። አባይ ጸሃዬ እና ደብረጺዮን በዋናነት ኦህዴድ ላይ ጣታቸውን ቀስረዋል።

አቶ በረከት ስምዖን አሁን ጠቅላይ ሚኒስትር አያስፈልግም መጀመሪያ መከላከያ አገሪቱን ያረጋጋና ከዛ ብኋላ ይመረጣል እያለ ነው። በእሱ ስሌት መሰረት ወታደሩ እዛም እዛም የሚታዩትን ተቃውሞዎች ደብዛቸውን ካጠፋ ብኋላ ለምን ብሎ የሚጠይቅ ማንም ስለሌለ የዛንጊዜ የፈለግነው ጠቅላይ ሚኒስተር መሰየም እንችላለን ከሚል ነው፡፡

በረከት ዶ/ር አቢይ ጠቅላይ ሚኒስተር መሆን የለበትም የሚል አቋም ይዞ በስብሰባው እና ከስብሰባው በኋላ ባለው የእረፍት ጊዜ ሌሎችን ሎቢ ሲያደርግ ተስተውሏል። የተወሰኑ የህወሃት አባላት ደብረጺዮን ጠቅላይ ሚኒስተር ይሁን እያሉ ነው። ይህ የማይሆን ከሆነ ምክትሉ ከኛ ይሁን በማለት አቋማቸውን ገልጸዋል። ጌታቸው አሰፋ አሁን ደብረጺዮንን ጠቅላይ ሚኒስተር ማድረግ አሁን ካለው የፖለቲካ ሁኔታ አንጻር ፈጽሞ መሆን የሌለበት ነው በማለት አቋሙን ገልጿል። በህወሃት መካከል ቀጣይ ማን ጠቅላይ ሚኒስተር ይሁን በሚለው ጉዳይ ላይ ሙሉ በሙሉ አንድ አይነት አቋም እንደሌለ ታይቷል::

እስካሁን ያለውን የሃገሪቱ ሁኔታም እየገመገሙ ነው፡፡ በረከተ በስብሰባው ላይ ዋና ተዋናይ ሆኗል።ስብሰባው እንደቀጠለ ነው።

 

የአብሮነትና አጋርነት ትስስር መገለጫ የስራ ማቆም አድማ ጥሪ ‘’

የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍና በደል እየፈፀመ የሚገኘው ህወሃት መራሹ ቡድን በህዝብ ተቃውሞ እየተናጠ በመምጣቱ እስከ ዛሬ ከሚፈፅመው የአጋአዚ ሃይልና የፌደራል ፓሊስ ታጣቂ ሀይል በተጨማሪም በዘር የተመረጡ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ወደ ህዝብ አሰማርቶ ወደ ህዝብ እንዲተኩሱ በማድረግ ህዝቡን እያስገደለ ይገኛሉ ።
ይሄው ጨፍጫፊ ስርአት ቀን መሽቶ በነጋ ቁጥር በህዝብ እየተወገዘና ተቃውሞ እየገጠመው በመምጣቱ ከፍተኛ ስጋት ላይ መውደቁን ተከትሎ ከዚህ ቀደም ከመከላከያ ሰራዊቱ የተቀነሱ ወታደሮችን ዳግም እያሰባሰበ እንደሚገኝ ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም ይህ ዘረኛ የህወሓት ቡድን ከአሁን ቀደም በሰራው ስህተት የማይፀፀት ይበልጥ ለሌላ ጭፍጨፋና ግድያ እየተዘጋጀ እንደሆነ አሁን ግልፅ ነው ፡፡ በመሆኑም በቅርብ ቀን በሰሜን ወሎ ኃይማኖትን ባዋረደ እና ንፁሀንን በግፍ በአደባባይ በጠራራ ፀሀይ ጨፍጭፏል ፡ ገድሏል ፡ አሁንም እየገደለ ይገኛል ፡፡ በወልዲያ ፡ ቆቦ ፡ ሮቢት ፡ መርሳ ፡ ሀራ እና በሊሎች ከተሞች በግፍ የፈሰሰው የንፁሀን ደም እየተጣራ ይገኛል ፡፡
ዛሬ ጥር 21 ቀን 2010 ዓ/ም ወልዲያዎች ሰው እንዲህ እየተገደለ የምን ስራ ?፡ የምን የንግድ እንቅስቃሴ !
ያለ ነፃነት ምንም ነገር የለም በማለት የስራ ማቆም አድማ መትተው አደባባይ በመውጣት የነፃነት ጥሪ እያስተላለፉ ይገኛሉ ፡፡ በመሆኑም ጥር 23 እና ጥር 24 ቀን 2010 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ በሰሜን ጎንደር ፡ በደቡብ ጎንደር ፡ ባህርዳር እስከ ደጀን ፡ እንዲሁም ከደሴ እስከ ሰሜን ሽዋ ለሁለት ቀን የስራ ማቆም አድማ የተጠራ በመሆኑ ይህን አውቃቹሁ አጋርነታቹሁን እድትገልፁ ይሁን ፡፡
ድል ለሕዝብ !!!
ሕዝብ ያሸንፋል !!!
የሕዝባዊ እንቢተኝነት አስተባባሪ ፡፡

የህወሓት ኤፈርት የሆኑ ንብረቶች በህዝቡ እርምጃ ተወሰደባቸው ተባለ

ጥር16 ቀን 2010 ዓ/ም ከምሽቱ 4:45 ሲሆን ጨለማን ተገን አድርገው እና በህወሓት ታጣቄዎች ታጅበው ከደቡብ ጎንደር ጋይንትና ከሰሜን ወሎ ወረዳዎች በሁለት ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች እስከነ ተሳቢያቸው የተጫነ ለህወሓት ችፑድ ፋብሪካ ግብአት የሚሆን የጥሪ ዕቃ ጭነት መረጃው በደረሳቸው አርበኞች ሰሜን ወሎ ሮቢት ከተማ ላይ በደፈጣ በመጠበቅ ጭነቱን ሙሉ በሙሉ ጥሪ ዕቃዎችን ከተሽከርካሪዎች በማውረድ አቃጥለውታል፡፡

በወቅቱ እነዚህ ተሽከርካሪዎች ሹፊሮችና ባለቤቶች ቀደም ሲል ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው እና መረጃም ያልነበራቸው መሆኑን ግንዛቤ በመውሰድ እና ሊሎችንም ሊያስተምሩ ይችላሉ በሚል ስምምነት አንደኛው ተሽከርካሪ ወደ ወልዲያ ሲመለስ አንደኛው ደግሞ ወደ ደቡብ ጎንደር ደብረታቦር ተመልሷል ፡፡ ይህ እርምጃ የተወሰደው አርበኞች እኛ ጠባችን ንፁሀንን ዜጎች ከሚጨፈጭፍ ፡ የአገሪቱን አንድነት ከሚበታትን ዘረኛ ከሆነው ከህወሓት ጋር እንጄ ከሊላ ጋር ከማንም ጋር አይደለም፡፡ ስለሆነም ህወሓት እርስ በርስ ለማጋጨት እና በማሀከላችን መጠራጠርን ለመፍጠር ህዝባዊ እንቢተኝነት ሲነሳበት በነዚህ ቦታዎች ለሰራዊቱ እና ለህወሓት ፋብሪካዎች አገልግሎት የሚውሉ ጥሪ ዕቃዎች እና የጦር መሳሪያዎችን በሲቪል እና በነዚህ አመፅ በተነሳባቸው ከተሞች ነዋሪዎች በሆኑ ተሽከርካሪዎች ይጠቀማል ፡፡

ማምሻውን በቆቡ የሚገኙ የህወሀት የእርሻ ኢንዱስትሪዎች በእሳት መጋየታቸው ተገለጸ። የዘለቀ እርሻ ሜካናይዜሽን ወይም የወልዲያ አትክልትና ፍራፍሬ፡ የራያ ፍሬ በእነአዜብ መስፍን የሚመራ፡ የእርሻ ማሳዎች ወድመዋል። የእህል መጋዘኖች እህሉ ለህዝብ ከተከፋፈለ በኋላ መጋዘኑ ተቃጥሏል። ተጨማሪ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በእሳት እንዲወድሙ ተደርገዋል። ክ15 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች መቃጠላቸው ታውቋል። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ማምሻውን መግባታቸው እየተነገረ ነው።

ስለሆነም ይህን አውቃቸዋለሁ በአሁኑ ሳዓት ወደ ትግራይ የሚወስድ መንገዶች በሙሉ ዝግ መሆናቸውን አውቃቸዋለሁ ማንኛውንም ሸቀጥ ይሁን ዕቃዎች ጭናቹሁ በምትመጡ ተሽከርካሪዎች ላይ ኝርምጃ የሚወሰድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡ ይህን ማሳሰቢያና ማስጠንቀቂያ ተላልፎ በሚገኝ አካል ላይ ኃላፊነቱ የራሱ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

የሕዝቡ ቁጣ እየጨመረ በመምጣቱ ለነፃነቱ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል

ጥር 17 ቀን 2010 ዓ/ም ከቀኑ 6:15 ሲሆን በጦር ሄሊኮፕተር ልዬ ትግረኛ ተናጋሪዎችን ማለትም በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት መ/ቤት የጥበቃ ዋና መምሪያ አባሎች የሆኑ እና የዚህ ዋና ዳሪክተር መኮነን ወይም ወዲ ኮበል እየተባለ በሚጠራ የህወሓት ሰው የሚመራና ተጠሪነቱ ለደህንነቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ጌታቸው አሰፋ ከሆነው ክፍል ውስጥ በእጀባና በረራ ደህንነት ውስጥ ልዩ ኩማንዶቹን በተጠቀሰው ቀን እና ሳዓት በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ እና ሮቢት ከተማ በማውረድ ፡ እነዚህ ኩማንዶዎች ሮቢት ከተማ ላይ በቀጥታ ወደ ሕዝብ በመተኮስ 3 ሰዎችን መትተዋል እንደዚሁ በቆቦ ከተማ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ጫካ የአግ7 አርበኞች አሉ በማለት ተዋጊ ሄሊኮፕተሩን ዝቅ አድርጎ ያበር ነበር ፡ በተጨማሪም በከተማው ማሀል ዝቅ በማለት በጩሆት ያስፈራራ ነበር ፡፡

ነገር ግን ይሄ አስነዋሪ የህወሓት ስራ ሕዝቡን እና አርበኞችን እጅግ አስቆጥቶ ለሊላ አመፅ ቀስቅሷል ፡ በመሆኑም በአሁኑ ሳዓት ጋብ ቢልም የህወሓት /ብአዴን ንብረት የሆኑ ተቋማት ሙሉ በሙሉ ወድመዋል ፡ በተለይም የሕዝብን ደም በመምጠጥ የሚታወቀው አብቁተ የተባለው መ/ቤት ሮቢት ከተማ ላይ ወድማል እንዲሁም የህወሓት ገዳይ ወታደሮች ያረፋባቸው ለጊዜያዊ መጠለያ የተጠቀማቸው መዘጋጃ ቤት ፡ ቀበሌ ጽ/ቤት ፡ ፍርድ ቤቶች ፡ የአስተዳደር ቤሮዎች እና የስርዓቱ የደህንነት አባላት ንብረቶችና መኖሪያ ቤቶች ተጠቅተዋል ፡ የሕዝቡ ቁጣ ይበልጥ እየጨመረ በመምጣቱ ለነፃነቱ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል ::

በተጨማሪም በቆቦ ወታደሮች እርስ በርስ የሚያደርጉት የተኩስ ልውውጥ አለመቆሙን መረጃዎች ደርሰውናል። የቆሰሉ ወታደሮች ወደ ህክምና ቦታዎች ተወስደዋል። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአገር ሽማግሌዎችንና ጻጻሱን ይዘው ገብተዋል የሚል መረጃም ደርሶናል። ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ጥረት በማድረግ ላይ ነን።