የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ!

በአሁኑ ስዓት በመላው የአማራ ክልል እየተቀጣጠለ ያለውን አመፅ እና ከግብ እንዳይደረስ ሕወሓት አዋቅሮ እያሰራቸው የሚገኙ የክልሉ 72 ባለስልጣናት እንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡

1. ከማነደር ኢሳያስ ገ/ ኪዳን ከብሄራዊ ደህንነት መረጃ

2. አቶ ይርሳው ታምሬ

3. አቶ ብናልፍ አንዷለም

4. አቶ አለምነው መኮንን

5. ዶ/ር ተሾመ ዋለ

6. አቶ ፍርዴ ቸሩ

7. አቶ አወቀ እንየው

8. አቶ አየልኝ ሙሉዓለም

9. አቶ አየነው በላይ

10. አቶ ደሴ አሰሜ

11. አቶ ዘመነ ፀሃይ

12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን

13. አቶ ተስፋየ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያልማት ቢሮ ኃላፊ

14. አቶ ፈንታ ደጀን 15. አቶ ደሳለኝ ወዳጀ 16. አቶ በላይ በጤና ቢሮ የወባ መከላከል የስራ ሂደት መሪ 17. አቶ ሃብቴ በትምህርት ቢሮ የአይሲቲ ክፍል ኃላፊ 18. አቶ ማማሩ ጽድቁ 19. ም/ኮሚሽነር ደስየ ደጀን 20. አቶ መኮንን የለውምወሰን የአብቁተ ዋና ዳይሬክተር 21. አቶ መላኩ አለበል የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ 22. አቶ ምስራቅ የሙሉዓለም ባህል ማዕከል ስራ አስኪያጅ 23. አቶ ምትኩ የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ስራ አስፈፃሚ 24. አቶ ስዩም አዳሙ 25. አቶ ሙሉጌታ ደባሱ 26. አቶ ስዩም አድማሱ 27. አቶ ተፈራ ፈይሳ 28. አቶ ሺፈራው ግብርና ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 29. አቶ ተስፋየ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ 30. አቶ ቴዎድሮስ የቀድሞ ጣና ሃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን መቅደላ ኮንስትራክሽን 31. አቶ ዘላለም ህብስቱ 32. አቶ የማነ ነጋሽ 33. አቶ ጌትነት የገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ 34. አቶ ስለሺ ተመስገን 35. አቶ ዘላለም የግብይት ልማት የስራ ሂደት መሪ 36. አቶ ዳንኤል የሆቴሎች ማህበር ፕሬዚደንት 37. አቶ ኃ/ኢየሱስ ፍላቴ 38. አቶ ብርሃኑ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ 39. አቶ ላቀ ጥላየ 40. አቶ ሙሃመድ አልማ ምክ/ስራ አስፈፃሚ 41. አቶ አለማየሁ ሞገስ 42. አቶ አጉማስ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ኃላፊ 43. አቶ ደመቀ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ባለሙያ 44. አቶ አሻግሬ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ የህፃናት የስራ ሂደት መሪ 45. ዶ/ር ፋንታሁን መንግስቱ 46. አቶ አየለ አናውጤ 47. አቶ ሃብታሙ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል 48. ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሄር 49. ወ/ሮ አበራሽ በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረች ነባር ታጋይ 50. አቶ ፈለቀ ተሰማ 51. አቶ ጌታ ኪዳነ ማርያም 52. አቶ ገሰሰው ግብርና ሜካናይዜሽን ተመራማሪ 53. አቶ ዳኜ በጤና ቢሮ የሃይጅንና ሳኒቴሽን ባለሙያ 54. አቶ ፈንታው አዋየው 55. ወ/ሮ ዝማም አሰፋ 56. ዶ/ር አምላኩ አስረስ 57. አቶ ደጀኔ ምንልኩ 58. ወ/ሮ ትልቅ ሰው ይታያል 59. አቶ ላቀ አያሌው 60. አቶ ባይህ ጥሩነህ 61. አቶ ጥላሁን የክልል ም/ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 62. አቶ ፍስሃ ወ/ሰንበት 63. አቶ ጌታቸው በት/ት ቢሮ የፈተና ኤክስፐርት 64. ዶ/ር ይበልጣል ቢያድጌ 65. አቶ አቃኔ አድማሱ 66. አቶ የኔነህ ስመኝ 67. ኮማንደር ሰይድ የፖሊስ ኮሚሽን 68. አቶ አስናቀ በኢት. ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ 69. አቶ ሙሉጌታ ከግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት 70. አቶ ባየ ከልህቀት ማዕከል ኃላፊ 71. አቶ አምባው አስረስ

72. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ 

የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት “አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት አድማ መጀመራቸውን ተሰማ

ፖሊሶቹ አድማውን የሚያደርጉት ቢሮአቸው ውስጥ ያለ ስራ በመቀመጥ መሆኑን የፖሊስ ምንጮች ገልጸዋል። የአድማው መነሻ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንደማይሰጣቸው መታወቁን ተከትሎ ነው። የከተማው አስተዳደር የልዩ ሃይል እና የፖሊስ አባላት መሬት እንደሚሰጣቸው ከገለጸ በሁዋላ፣ ረዳት ኮሚሽነር ደስዬ ደጀኔ ለከተማ አስተዳደሩ ትዕዛዝ በመስጠት ቦታ እንዳናገኝ አስከልክሎናል በሚል አድማ መጀመራቸውን ምንጮች ተናግረዋል።

አድማውን የሚያስተባብሩ አካላት “ እኛ መሬት ለማግኘት ስንል ግደሉ ስንባል መግደል?” አለብን ወይ በማለት ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ “ መሬት ለማግኘት ስንል ህዝብን አንጨፈጭፈም” የሚል አቋም በመያዛቸው ከአዛዦች ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል። ችግሩን በሽምግልና ለመፍታት በሚል የተወሰኑ ሰዎች እንቅስቃሴ ጀምረዋል።

የክልሉ ፖሊሶች ከዚህ ቀደም የህወሃት የበላይነት ይብቃ በማለት ተቃውሞ ሲያሰሙ እንደነበር መዘጋቡ ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ የመጀመሪያው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንደታወጀ፣ የክልሉን ፖሊስ እንደገና የማደራጀት ስራ ተሰርቷል። የህወሃትን የበላይነት ይቃወማሉ የተባሉ የፖሊስ አዛዦች ከስራ እንዲባረሩ ወይም እንዲታሰሩ ተደርጓል።

በእስር ላይ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድረሱልን እያሉ ነው

ቦረና አበራ፣ ወየቻ ታምሩ፣ ወሰኑ ገረመው፣ ዮሃንስ ፉርጋሳ፣ ገዳ ገመቹ፣ እዮብ ሙሊሳ እና ሳሎ ነጋሳ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንጅነሪንግ ትምህርታቸውን በሚከታተሉበት ወቅት ለእስር ተዳርገዋል።

የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ምክንያት በነበረው ሕዝባዊ ንቅናቄ ማዕከላዊ አራት ወራት ከታሰሩ በኋላ “ወንጀሉ በተፈፀመበት አካባቢ ይዳኙ” ተብሎ ሚያዝያ 28/2008 ወደ ዲላ ከተማ ተዛውረዋል። ሀምሌ 7/2008 ዓም ወደ ሀዋሳ ተዛውረው በእስር ላይ ይገኛሉ።

የካቲት 7/2010 በነበረው የፍርድ ቤት ውሎ ቦረና አበራ በነፃ ሲሰናበት፣ ቀሪዎቹ እንዲከላከሉ ተበይኖባቸዋል። ተከላከሉ ከተባሉት 6 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል ሳሎ ነጋሳ (4ኛ አመት ተማሪ የነበረ) ብቻ “እከላከላለሁ” ሲል ወየቻ ታምሩ (የ3ኛ አመት ተማሪ)፣ ወሰኑ ገረመው (3ኛ አመት)፣ ዮሃንስ ፉርጋሳ (3ኛ አመት)፣ ገዳ ገመቹ (3ኛ አመት) “አንከላከልም” ብለዋል።

ተከሳሾቹ ከቤተሰቦቻቸው ርቀው የታሰሩ በመሆናቸው ችግር ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል። “የሚረዳን የለም፣ ሚዲያም እያስታወሰን አይደለም” ሲሉም ገልፀዋል።በጌታቸው ሺፈራው

 

ሰበር ዜና !! ጎንደር ዩኒቨርስቲ ቴድሮስ ካምፓስ ተማሪዎች ተቃውሞ አሰሙ ፡፡

ጎንደር ዩኒቨርስቲ ቴድሮስ ካምፓስ ተማሪዎች ተቃውሞ አሰሙ ፡፡
ዛሬ ጥር 22 ቀን 2010 ዓ/ም ከቀኑ 7:35 ሲሆን ተማሪዎች ህወሓት እየፈፀመ ያለውን ጭፍጨፋ እና ግዲያ እንዲያቆም ቢጠይቁም ስርዓቱ አስነዋሪ ስራውን በመቀጠሉ እና በሰላማዊ መንገድ የቀረበውን ጥያቄ የህወሓት ወታደሮች በኃይል ለመጨፍለቅ በመሞከራቸው ጉዳዩ ወደ ግጭት አምርቶ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው ፡፡

የከተማው ሕዝብ ተማሪዎችን ከጨፍጫፊው ዘረኛ ህወሓት ለመታደግ እየተንቀሳቀሱ ሲሆን ፡ በሌሎች አካባቢዎች ያለውም የህብረተሰብ አካል ተቃውሞውን በመቀላቀል ላይ ይገኛል፡፡

 

በወልዲያ እና ዙሪያዋ ዳግም አመፁ አገረሸ

ህዝባዊ ንቅናቄው አድማሱን እያሰፋ ነው የወያኔ ህወሀት ስርሀት ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ መሆኑ እየተነገረ ነው።

ጥር 21 ቀን 2010 ዓ/ም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱ ተጀምራል ሕዝቡ አደባባይ ወጥቶ ተቃውሞውን የገለፀ ሲሆን ህወሓትና የእሱ አገልጋዩ ብአዴን ባደረጉት መተናኮል ሕዝብ ተበሳጭቶ እርምጃ መውሰድ ጀምራል ፡

ቀደም ሲል ጨፍጫፊዎችን እነ ህወሓት ይቃወማል እርምጃ ይወስዳል የሚል የተሳሳተ ግምት ይዘን ብአዴንን ብንጠብቀውም ጭራሽ ገዳዩችን ደግፎ መግለጫ መስጠቱ ቁጣውን ቀስቅሶ ብአዴን ሕዝብን ለማፈን እና የህወሓትን መመሪያ ለማስፈፀም የሚጠቀምባቸው ተቃማት ላይ ጥቃት እየተፈፀመ ይገኛል ፡፡

ይህ በንዲህ እንዳለ በሮቢት ከተማ ሕዝብን ለመሰብሰብ የሔደው የፊዲሪሽን ምክርቤት አፈ ጉባዔው ያለው አባተ በሕዝብ ተዋርዶና ያሰበው ሳይሳካ ተባራል ፡፡ በአሁኑ ሳዓት የሕዝብ ቁጣ ጨምራል ቆቦ እና አካባቢው ነገሮች እየተቀያየሩ ይገኛሉ::

በመርሳ ወታደሮች ተሰብስበው በነበረበት ወቅት በተወረወረ ፈንጅ ፩፰ ወታደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፩፮ ወታደሮች ህክምና አግኝተው ከሆስፒታል ሲወጡ፣ ሁለት ወታደሮች ግን በጽኑ ቆስለው ወልድያ ልዩ ክትትል በሚደረግበት ክፍል ውስጥ ተኝተዋል ተብላል።