የአማራ ወጣቶችን የሚያስገደሉ 72 ባለሥልጣናትና ደኅንነቶች ተለይተው ታወቁ!

በአሁኑ ስዓት በመላው የአማራ ክልል እየተቀጣጠለ ያለውን አመፅ እና ከግብ እንዳይደረስ ሕወሓት አዋቅሮ እያሰራቸው የሚገኙ የክልሉ 72 ባለስልጣናት እንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡

1. ከማነደር ኢሳያስ ገ/ ኪዳን ከብሄራዊ ደህንነት መረጃ

2. አቶ ይርሳው ታምሬ

3. አቶ ብናልፍ አንዷለም

4. አቶ አለምነው መኮንን

5. ዶ/ር ተሾመ ዋለ

6. አቶ ፍርዴ ቸሩ

7. አቶ አወቀ እንየው

8. አቶ አየልኝ ሙሉዓለም

9. አቶ አየነው በላይ

10. አቶ ደሴ አሰሜ

11. አቶ ዘመነ ፀሃይ

12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን

13. አቶ ተስፋየ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያልማት ቢሮ ኃላፊ

14. አቶ ፈንታ ደጀን 15. አቶ ደሳለኝ ወዳጀ 16. አቶ በላይ በጤና ቢሮ የወባ መከላከል የስራ ሂደት መሪ 17. አቶ ሃብቴ በትምህርት ቢሮ የአይሲቲ ክፍል ኃላፊ 18. አቶ ማማሩ ጽድቁ 19. ም/ኮሚሽነር ደስየ ደጀን 20. አቶ መኮንን የለውምወሰን የአብቁተ ዋና ዳይሬክተር 21. አቶ መላኩ አለበል የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ 22. አቶ ምስራቅ የሙሉዓለም ባህል ማዕከል ስራ አስኪያጅ 23. አቶ ምትኩ የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ስራ አስፈፃሚ 24. አቶ ስዩም አዳሙ 25. አቶ ሙሉጌታ ደባሱ 26. አቶ ስዩም አድማሱ 27. አቶ ተፈራ ፈይሳ 28. አቶ ሺፈራው ግብርና ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 29. አቶ ተስፋየ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ 30. አቶ ቴዎድሮስ የቀድሞ ጣና ሃይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረ አሁን መቅደላ ኮንስትራክሽን 31. አቶ ዘላለም ህብስቱ 32. አቶ የማነ ነጋሽ 33. አቶ ጌትነት የገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ 34. አቶ ስለሺ ተመስገን 35. አቶ ዘላለም የግብይት ልማት የስራ ሂደት መሪ 36. አቶ ዳንኤል የሆቴሎች ማህበር ፕሬዚደንት 37. አቶ ኃ/ኢየሱስ ፍላቴ 38. አቶ ብርሃኑ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ 39. አቶ ላቀ ጥላየ 40. አቶ ሙሃመድ አልማ ምክ/ስራ አስፈፃሚ 41. አቶ አለማየሁ ሞገስ 42. አቶ አጉማስ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ኃላፊ 43. አቶ ደመቀ የከተሞች ልማትና ግንባታ አክስዮን ማህበር ባለሙያ 44. አቶ አሻግሬ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ የህፃናት የስራ ሂደት መሪ 45. ዶ/ር ፋንታሁን መንግስቱ 46. አቶ አየለ አናውጤ 47. አቶ ሃብታሙ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል 48. ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሄር 49. ወ/ሮ አበራሽ በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረች ነባር ታጋይ 50. አቶ ፈለቀ ተሰማ 51. አቶ ጌታ ኪዳነ ማርያም 52. አቶ ገሰሰው ግብርና ሜካናይዜሽን ተመራማሪ 53. አቶ ዳኜ በጤና ቢሮ የሃይጅንና ሳኒቴሽን ባለሙያ 54. አቶ ፈንታው አዋየው 55. ወ/ሮ ዝማም አሰፋ 56. ዶ/ር አምላኩ አስረስ 57. አቶ ደጀኔ ምንልኩ 58. ወ/ሮ ትልቅ ሰው ይታያል 59. አቶ ላቀ አያሌው 60. አቶ ባይህ ጥሩነህ 61. አቶ ጥላሁን የክልል ም/ቤት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ 62. አቶ ፍስሃ ወ/ሰንበት 63. አቶ ጌታቸው በት/ት ቢሮ የፈተና ኤክስፐርት 64. ዶ/ር ይበልጣል ቢያድጌ 65. አቶ አቃኔ አድማሱ 66. አቶ የኔነህ ስመኝ 67. ኮማንደር ሰይድ የፖሊስ ኮሚሽን 68. አቶ አስናቀ በኢት. ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ 69. አቶ ሙሉጌታ ከግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት 70. አቶ ባየ ከልህቀት ማዕከል ኃላፊ 71. አቶ አምባው አስረስ

72. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ 

የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት “አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት አድማ መጀመራቸውን ተሰማ

ፖሊሶቹ አድማውን የሚያደርጉት ቢሮአቸው ውስጥ ያለ ስራ በመቀመጥ መሆኑን የፖሊስ ምንጮች ገልጸዋል። የአድማው መነሻ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንደማይሰጣቸው መታወቁን ተከትሎ ነው። የከተማው አስተዳደር የልዩ ሃይል እና የፖሊስ አባላት መሬት እንደሚሰጣቸው ከገለጸ በሁዋላ፣ ረዳት ኮሚሽነር ደስዬ ደጀኔ ለከተማ አስተዳደሩ ትዕዛዝ በመስጠት ቦታ እንዳናገኝ አስከልክሎናል በሚል አድማ መጀመራቸውን ምንጮች ተናግረዋል።

አድማውን የሚያስተባብሩ አካላት “ እኛ መሬት ለማግኘት ስንል ግደሉ ስንባል መግደል?” አለብን ወይ በማለት ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ “ መሬት ለማግኘት ስንል ህዝብን አንጨፈጭፈም” የሚል አቋም በመያዛቸው ከአዛዦች ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል። ችግሩን በሽምግልና ለመፍታት በሚል የተወሰኑ ሰዎች እንቅስቃሴ ጀምረዋል።

የክልሉ ፖሊሶች ከዚህ ቀደም የህወሃት የበላይነት ይብቃ በማለት ተቃውሞ ሲያሰሙ እንደነበር መዘጋቡ ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ የመጀመሪያው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንደታወጀ፣ የክልሉን ፖሊስ እንደገና የማደራጀት ስራ ተሰርቷል። የህወሃትን የበላይነት ይቃወማሉ የተባሉ የፖሊስ አዛዦች ከስራ እንዲባረሩ ወይም እንዲታሰሩ ተደርጓል።

የአሜሪካ ኤምባሲ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጣ።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ መግለጫ ማውጣቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ ሰራተኞቹ ከአዲስ አበባ ውጪ በምንም አይነት መንቀሳቀስ አደገኛ ሁኔታን ሊያስከትል ይችላል ብሏል።
እናም በሀገር ውስጥ ያሉ መገናኛ ብዙሃን የሚሰጡትን መረጃ በመከታተል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያለው። በኤምባሲው መግለጫ መሰረት በኢትዮጵያ የተቃውሞ ሰልፎችና ሕዝባዊ አመጾች ድንገት ሊቀሰቀሱ ይችላሉ። በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል ነው ያስጠነቀቀው።

በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ያወጣውን የቅድመ ማስጠንቀቂያ መግለጫ መነሻ በማድረግም የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ተመሳሳይ ማሳሰቢያ መስጠቱ ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ ከአሜሪካው አምባሳደር ማይክል ሬይነር ጋር በሀገሪቱ ባለው አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተነግሯል።

አቶ ደመቀ አምባሳደሩን በጽሕፈት ቤታቸው ለማናገር የተገደዱት አሜሪካ የኢትዮጵያ ጉዳይ በእጅጉ ያሳሰባት በመሆኑ ነው ተብሏል። በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በኩል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመደንገግ ስብሰባ ላይ መሆኑ ይነገራል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለ3 ወራት ወይም ለ6 ወራት ሊደነገግ እንደሚችል ዘገባዎች አመልክተዋል።

በወልዲያ እና ዙሪያዋ ዳግም አመፁ አገረሸ

ህዝባዊ ንቅናቄው አድማሱን እያሰፋ ነው የወያኔ ህወሀት ስርሀት ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ መሆኑ እየተነገረ ነው።

ጥር 21 ቀን 2010 ዓ/ም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱ ተጀምራል ሕዝቡ አደባባይ ወጥቶ ተቃውሞውን የገለፀ ሲሆን ህወሓትና የእሱ አገልጋዩ ብአዴን ባደረጉት መተናኮል ሕዝብ ተበሳጭቶ እርምጃ መውሰድ ጀምራል ፡

ቀደም ሲል ጨፍጫፊዎችን እነ ህወሓት ይቃወማል እርምጃ ይወስዳል የሚል የተሳሳተ ግምት ይዘን ብአዴንን ብንጠብቀውም ጭራሽ ገዳዩችን ደግፎ መግለጫ መስጠቱ ቁጣውን ቀስቅሶ ብአዴን ሕዝብን ለማፈን እና የህወሓትን መመሪያ ለማስፈፀም የሚጠቀምባቸው ተቃማት ላይ ጥቃት እየተፈፀመ ይገኛል ፡፡

ይህ በንዲህ እንዳለ በሮቢት ከተማ ሕዝብን ለመሰብሰብ የሔደው የፊዲሪሽን ምክርቤት አፈ ጉባዔው ያለው አባተ በሕዝብ ተዋርዶና ያሰበው ሳይሳካ ተባራል ፡፡ በአሁኑ ሳዓት የሕዝብ ቁጣ ጨምራል ቆቦ እና አካባቢው ነገሮች እየተቀያየሩ ይገኛሉ::

በመርሳ ወታደሮች ተሰብስበው በነበረበት ወቅት በተወረወረ ፈንጅ ፩፰ ወታደሮች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፩፮ ወታደሮች ህክምና አግኝተው ከሆስፒታል ሲወጡ፣ ሁለት ወታደሮች ግን በጽኑ ቆስለው ወልድያ ልዩ ክትትል በሚደረግበት ክፍል ውስጥ ተኝተዋል ተብላል።

የህወሓት ኤፈርት የሆኑ ንብረቶች በህዝቡ እርምጃ ተወሰደባቸው ተባለ

ጥር16 ቀን 2010 ዓ/ም ከምሽቱ 4:45 ሲሆን ጨለማን ተገን አድርገው እና በህወሓት ታጣቄዎች ታጅበው ከደቡብ ጎንደር ጋይንትና ከሰሜን ወሎ ወረዳዎች በሁለት ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች እስከነ ተሳቢያቸው የተጫነ ለህወሓት ችፑድ ፋብሪካ ግብአት የሚሆን የጥሪ ዕቃ ጭነት መረጃው በደረሳቸው አርበኞች ሰሜን ወሎ ሮቢት ከተማ ላይ በደፈጣ በመጠበቅ ጭነቱን ሙሉ በሙሉ ጥሪ ዕቃዎችን ከተሽከርካሪዎች በማውረድ አቃጥለውታል፡፡

በወቅቱ እነዚህ ተሽከርካሪዎች ሹፊሮችና ባለቤቶች ቀደም ሲል ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው እና መረጃም ያልነበራቸው መሆኑን ግንዛቤ በመውሰድ እና ሊሎችንም ሊያስተምሩ ይችላሉ በሚል ስምምነት አንደኛው ተሽከርካሪ ወደ ወልዲያ ሲመለስ አንደኛው ደግሞ ወደ ደቡብ ጎንደር ደብረታቦር ተመልሷል ፡፡ ይህ እርምጃ የተወሰደው አርበኞች እኛ ጠባችን ንፁሀንን ዜጎች ከሚጨፈጭፍ ፡ የአገሪቱን አንድነት ከሚበታትን ዘረኛ ከሆነው ከህወሓት ጋር እንጄ ከሊላ ጋር ከማንም ጋር አይደለም፡፡ ስለሆነም ህወሓት እርስ በርስ ለማጋጨት እና በማሀከላችን መጠራጠርን ለመፍጠር ህዝባዊ እንቢተኝነት ሲነሳበት በነዚህ ቦታዎች ለሰራዊቱ እና ለህወሓት ፋብሪካዎች አገልግሎት የሚውሉ ጥሪ ዕቃዎች እና የጦር መሳሪያዎችን በሲቪል እና በነዚህ አመፅ በተነሳባቸው ከተሞች ነዋሪዎች በሆኑ ተሽከርካሪዎች ይጠቀማል ፡፡

ማምሻውን በቆቡ የሚገኙ የህወሀት የእርሻ ኢንዱስትሪዎች በእሳት መጋየታቸው ተገለጸ። የዘለቀ እርሻ ሜካናይዜሽን ወይም የወልዲያ አትክልትና ፍራፍሬ፡ የራያ ፍሬ በእነአዜብ መስፍን የሚመራ፡ የእርሻ ማሳዎች ወድመዋል። የእህል መጋዘኖች እህሉ ለህዝብ ከተከፋፈለ በኋላ መጋዘኑ ተቃጥሏል። ተጨማሪ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በእሳት እንዲወድሙ ተደርገዋል። ክ15 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች መቃጠላቸው ታውቋል። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ማምሻውን መግባታቸው እየተነገረ ነው።

ስለሆነም ይህን አውቃቸዋለሁ በአሁኑ ሳዓት ወደ ትግራይ የሚወስድ መንገዶች በሙሉ ዝግ መሆናቸውን አውቃቸዋለሁ ማንኛውንም ሸቀጥ ይሁን ዕቃዎች ጭናቹሁ በምትመጡ ተሽከርካሪዎች ላይ ኝርምጃ የሚወሰድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡ ይህን ማሳሰቢያና ማስጠንቀቂያ ተላልፎ በሚገኝ አካል ላይ ኃላፊነቱ የራሱ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡