የአርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር ጥቃት አደረሰ

የአርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር ጥቃት አደረስኩ ማለት ተነገረ፤፤

አርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር እብናት ከተማ አርበኛ ታጋይ አረጋን ለመያዝ ማዘዣ ጣቢያውን እብናት ከተማ አድርጎ የነበረውን የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ ሰኔ 11 ለ 12 ል ከሌሊቱ 7 ፤30 ሲሆንጥቃት እንደፈፀሙ ተገልፃል፤፤

በጥቃቱም የክልሉ የፀረ-ሽብር ግብረሀይል የዘመቻ መምሪያ ሀላፊን ሙሉ ኮማንደር አወቀ የተገደለ ሲሆን ሌሎች ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ቆስለው ለህክምና ወደ ባህርዳር ተወስደዋል::

ሌላው ተራ ወታደር ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን የከፍተኛ አመራሩ የኮማንደር አወቀ መገደል በክልለሉ ባለስልጣናት ከፍተኛ ድንጋጠን ሲፈጥር አስከሬኑ በአሁኑ ሰዓት በብዙ መኪና ታጅቦ ወደ ባህር ዳር እንደገባ  ተነግራል፤፤

About Aseged Tamene
Your rights are your security. When you, 'give up your rights for security", it's not security you get, but slavery.'

Leave a comment