የአርበኞች ግንቦት ፯ ህዝባዊ ኃይል በአምባ ጊዩርጊስ ከተማ ጥቃት ፈፀሙ
June 18, 2017 Leave a comment
ሰኔ 8 ቀን 2009 ዓ/ም ምሽት 5:30 ሲሆን በሰሜን ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳ አምባጊዪርጊስ ከተማ በመግባት ፖሊስ ጣቢያውን በማጥቃት በርካታ እስረኞችን በማስፈታት 3 በመግደል፣10 በማቁሰል፣6 ሚኒሻዎችን ትጥቃቸውን በመቀማት ወደ ቦታቸው የተመለሱ ሲሆን ከታጋዩች 3 ቀላል የመቁሰል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ታጋዩችን ለመከታተል የወጣው የወያኔ ሰራዊት ጥቃቱን ካደረሱ ታጋዩች ጋር መንገድ ላይ በትናንትናው ቀን ሰኔ09 /2009ዓ/ም የተኩስ ልውውጥ የተደረገ ሲሆን
ከወያኔ በኩል 2 ሙት 3 ቁስለኛ ሁኖ ተመልሳል።
ታጋዩች በሰላም ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል።