የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን ለማስርከብ በድንበር አካባቢ ከፍተኛ ሀይል ያለው ወታደራዊይ ሀይል ከ ሱዳን መንግስት ወታደራዊይ ሃይል ጋር በጋራ ማሰለፉ ታወቀ
March 8, 2016 1 Comment
የትግራዩ ፋሽስት ቡድን እውሃት የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን ለማስርከብ በድንበር አካባቢ ከፍተኛ ሀይል ያለው ወታደራዊይ ሀይል ከ ሱዳን መንግስት ወታደራዊይ ሃይል ጋር በጋራ ማሰለፉ ታውቆል ።
የሁለቱም ሀገራት ወታደራዊይ ሀይሎች በተጠንቀቅ እንድቆሙና ማንኛውም የድንበር ማከለሉን እርምጃ የሚቃወም ድንበር አካባቢ ላይ ያለ ኢትዮጵያዊይ ካለ እርሞጃ እንድወስዱ ትእዛዝ ተሰጥቶቸዋል ።ሲል አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የተናገር ወታደራዊይ አመራር ገልፆልናል በተጨማሪም የድንበር ማካለሉና የችካል ተከላ ከተካሄደ ቡሃላ በድንበር አካባቢም ሆነ አሁን ለሱዳን እውሃት አሳልፎ በሰጠው መሬት ላይ ያለ ማንኛውም ኢትዮጵያዊይ በሃይል እንድነሳ ተወስኖል ።
this is big shame on our government it is not him but it is the peoples of Ethiopian resources and the peoples have right to keep what their belongs.we know from history there is no accountability of the government but one day they get what they did even their child ask them.
LikeLike