ተቃዋሚዎች እንዲያብሩ ዶ/ር ያዕቆብ መከሩ
June 12, 2014 1 Comment
ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአንድ ዓመት ያነሰ ጊዜ ለቀረው የ2007ቱ አገርአቀፍ ምርጫ ህብረት ፈጥረው ቢቀርቡ ከ 1997ቱ በተሻለ የማሸነፍ ዕድል አላቸው ሲሉ አንድ ታዋቂ የሕግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም አስታወቁ።
ሰሞኑን በመኢአድና በአንድነት መካከል የተፈረመውን የውህደት ስምምነት መነሻ በማድረግ ከቪኦኤ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዶክተር ያዕቆብ የተቃዋሚዎቹን አለመተባበርም ተችተዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።
http://amharic.voanews.com/audio/Audio/421370.html
posted by Aseged Tamene
Pingback: ተቃዋሚዎች እንዲያብሩ ዶ/ር ያዕቆብ መከሩ - EthioExplorer.com | EthioExplorer.com