ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ ሆናለች

• የትግራይ ልዩ ኃይል አርማጭሆ ወደ አርማጭሆ ሒዶ ዐማሮችን ሊበቀል እንደሚችል ተጠቁሟል
• ሁለት የትግራይ ሠላዮች አርማጭሆ አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው ተገኝተዋል
ዛሬ ማለዳውን የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን የፍርድ ሒደት ለመከታተል በመጡ ሰላማዊ ሰዎች ላይ የወያኔ ሠራዊት ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ የዐማራ ገበሬዎች የአጸፋ መልስ ሰጥተዋል፡፡ በአጋዚ ጦር እስካሁን የሁለት ዐማሮች ሕይወት ማለፉን ለማወቅ የታቻለ ሲሆን አንድ የትግሬ መከላከያ ተገድሏል፤ በርካታ የፌደራል ፖሊሶችም ቆስለዋል፡፡
የትግሬው መንግሥት የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነትን ለማፈን በመፈለጉ መላውን የዐማራ ሕዝብ በቁጣ አነሳስቷል፡፡ ዛሬ ሐምሌ 29 ቀን 2008 ዓ.ም. መለው የጎንደር ከተማ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ሆኗል፡፡ ከአዘዞ እስከ ሸንበቂት ድረስ ያሉ ሁሉም የጎንደር ከተማ መንገዶች ሞት በማይፈሩ ወጣቶችና የታጠቁ ገበሬዎች ተሞልቷል፡፡ የትግሬ መከላከያ ከጭልጋና እና ከባሕር ዳር እንዳይመጣ መንገዶች ሁሉ ተዘግተዋል፡፡
ከኹመራ፣ ዳንሻሻ ሶሮቃ፣ አብደራፊ፣ ሳንጃ፣ ትክል ድንጋይ፣ አሽሬ፣ ዳባትና ደባርቅ፣ ከበለሳ፣ አዲስ ዘመን፣ ጋይንት፣ ፋርጣና ፎገራ፣ ከደንቢያ፣ ከጯሒት፣ አቸፈር፣ ዳንጋላና ዱር ቤቴ፣ … በቅርብ የሚገኘው የዐማራ ታጣቂ ገበሬ ሁሉ ወደ ጎንደር በመሔድ ከወንድሞቹ ጋር እንዲዋደቅ ተደጋጋሚ ጥሪ እየቀረበ ነው፡፡ የትግሬ መንግሥት ይህን ተከትሎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት ሊያቋርጥ ይችላል እየተባለ ነው፡፡
አሁን ዘግይቶ በደረሰን ዜና የትግራይ ልዩ ኃይል ፖሊስ በዳንሻ ከተማ ዐማሮችን ማስፈራራት የቀጠለ ሲሆን አርማጭሆ በመሔድ ዐማሮች ላይ የበቀል እርምጃ እወስዳለሁ ማለቱ ከዳንሻ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ሁለት የትግራይ ሠላዮች ጎንደር ከተማ ሰንብተው ሲመለሱ አርማጭሆ ሲደርሱ ባልታወቀ ምክንያት ተገድለው መገኘታቸው ወያኔን አናዷል፡፡

About Aseged Tamene
Your rights are your security. When you, 'give up your rights for security", it's not security you get, but slavery.'

One Response to ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ ሆናለች

  1. Ras Dejen says:

    Liberating Ethiopia is exterminating TPLF. This in turn demands lethal action against its architects. Action in Addis Abeba should include attempting to ambush one or more of these heads of the evil:
    1. Meles Zenawi (Chairman)
    2. Seyoum Mesfin (Deputy Chairman)
    3.Arkebe Equbay (Executive Committee member)
    4.Roman Gebre-Selassie
    5.Abay Tsehaye (Executive Committee member)
    6.Dr.Tedros Adhanom (Executive Committee memeber)
    7.Abay Woldu (Executive Committee member)
    8.Dr.Adhana Haile
    9.Abay Nebso
    10.Dr.Adissalem Balema
    11.Gobezay Wolde-Aregay
    12.Kiros Bitew
    13.Netsanet Asfaw
    14.Abadi Zemo (Executive Committee member)
    15.Tewodros Hagos (Executive Committee member)
    16.Beyene Mekuru
    17.Getachew Belay
    18.Zeray Asgedom
    19.Meseret Gebre-Mariam
    20.Tsegaye Berhe (Executive Committee member)
    21.Debre-Tsion Gebre-Michael
    22.Mengisteab Gebre-Kidan
    23.Mulugeta Alemseged
    24.Berhane Gebre-Kirstos
    25.Getachew Assefa
    26.Kidusan Nega
    27.Dr.Wolde-Rufael Alemayehu
    28.Shewaye Tikue
    29.Gidey Gebre-Yohannes
    30.Azeb Mesfin
    31.Teklewoyni Assefa
    32.Mengistu Yitbarek
    33.Fetlework Gebre-Egziabher
    34.Tewolde Gebru
    35.Niguse Gebre
    36.Sibhat Nega
    37.Desta Bezabih
    38.Mikiele Abrha
    39.Tirfu Kidane-Mariam
    40.Kiros Hagos
    41.Shishay Habte-Selassie
    42.Berhane Kidane-Mariam
    43.Dr.Haile-Michael Abera
    44.Aster Amare
    45.Dr.Gebreab Barnabas

    Like

Leave a comment