በእሥር የሚገኙት የኦፌኮ መሪዎች የረሃብ አድማውን አቆሙ
March 29, 2016 Leave a comment
በተጨማሪም በሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ከኦሮምያ የተለያዩ ክፍሎች ተይዘው የት እንደደረሱ እንማይታወቅ የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ በሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ከኦሮምያ የተለያዩ ክፍሎች ተይዘው የት እንደደረሱ እንማይታወቅ የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር ገልፀዋል።
ስለሰዎቹ መያዝ ከኦሮምያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሣካም።
መለስካቸው አምሃ የኦፌኮን ምክትል ሊቀመንበር አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል። ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።
http://m.amharic.voanews.com/a/imprisoned-ofc-leadership-stop-hunger-strike/3258412.html