በባህርዳር ከተማ ከ 300 በላይ ወጣቶች ታፍሰው ተወሰዱ፡፡
January 22, 2016 5 Comments
በባ/ዳር ከተማ በትናንትናው አለት ምሽት ላይ አንድ ጎይቶም ተወልደ የተባለ የወያኔ ደህንነት በባህርዳር ከተማ ወጣቶች ተደብድቦ ቀበሌ 12 ዲሽ ቦይ ውሰጥ ተከቶ በመገኘቱ የተበሳጩት የወያኔ ደህንነቶች ታጣቂወችን እና ፖሊሶችን በማሰማራት እና በመስተባበር ዛሬ ረፋዱ 4 ሰአት ገደማ ላይ ከ300 በላይ በመንገድ ላይ በገሩፕ ሲሄዱ ያገኞቸውን ወጣቶች እየደበደቡ በመኪና እየጫኑ ወደ ተለያ ፖሊስ ጣቢያ በመውሰድ እንዳሰሮቸው የአይን እማኞች ከስፈራው ገልጸዋል። በደርጊቱ የተበሳጩት አባቶችም ያለምንም ፍርሃት በመንገድ ላይ በመዘዋወር ወያኔ በቃን ከእንግዲህ የኛ መሪ ዶክተር ብርሃኑ ነው፡፡ ከግንቦት 7 ሰባት ጋር ወደፊት የሚሉ የቅስቀሳ መልክቶችን ለወጣቶች በማድረስ ላይ እንደሚገኙ ለመረዳት ተችሎል፡፡
Now your noses are sniffing the aroma of freedom being blown northwards from the Oromia region. Enjoy it.
LikeLike
I hope the cocroach woyane is dead………………that is my hope……….fight back
LikeLike
So this like 300 Amhara lives for one Tigre life?
LikeLike
Pingback: በባህርዳር ከተማ ከ 300 በላይ ወጣቶች ታፍሰው ተወሰዱ፡፡ | First Ethiopia
Why don’t they rise up like the Oromo youth. They just talk the talk and don’t do anything. They should have risen up with their Oromo brothers. Useless bunch. sitting on their ass and waiting for divine intervention as they always did.
LikeLike